የወያኔ ባለስልጣናቱ ሽፍታ ያሉት የጎንደር ጀግናና አርበኛ መሽጎበታል የተባለዉን ከቋራ ባሻገር የሚገኝ ስፍራ ለማሰስ ከሱዳንና ከኢትዮጵያ አቅጣጫ የተንቀሳቀሰ አሳሽ ቡድን አርበኞች አሉበት የተባለዉ ስፍራ ሲደርሱ ምንም በማጣታቸዉ ፊት ተለፊት ተገናኝተዉ ተስፋቸዉ በተመናመነበት ወቅት ድንገተኛ የመትረየስ ጥቃት ከየአቅጣጫዉ በመሰንዘሩ እርስ በእርስ እስከ መሞሻለቅ እንደደረሱ ምንጮች ከመካላከያ አሳዉቀዋል።
ከ15 ቀናት በፊት ይህን ሁኔታ ለመበቀል በንፋስ ገበያ በኩል የገቡ የሰሜን ሱዳን ወታደሮች አራት ገበሬዎችን ጠልፈዉ የወሰዱ ቢሆንም ገበሬዉ ከየአቅጣጫዉ በመነጋገር በመተናነቁ ተመልሰዉ ወደ መጡበት ፈርጥጠዋል።
የትግራዩ ነጻ አዉጪ ቡድን የጎንደርን ገበሬ ለማሸማቀቅ እና ለማስፈራራት ከባድ መሳሪያ የጫኑ ካሚዮኖች በየመንደሩ በማንቀሳቀስ ላይ ሲገኝ አፈናዉና ድንገተኛ የቤት ለቤት አሰሳዉ ቀጥሏል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )
ከ15 ቀናት በፊት ይህን ሁኔታ ለመበቀል በንፋስ ገበያ በኩል የገቡ የሰሜን ሱዳን ወታደሮች አራት ገበሬዎችን ጠልፈዉ የወሰዱ ቢሆንም ገበሬዉ ከየአቅጣጫዉ በመነጋገር በመተናነቁ ተመልሰዉ ወደ መጡበት ፈርጥጠዋል።
የትግራዩ ነጻ አዉጪ ቡድን የጎንደርን ገበሬ ለማሸማቀቅ እና ለማስፈራራት ከባድ መሳሪያ የጫኑ ካሚዮኖች በየመንደሩ በማንቀሳቀስ ላይ ሲገኝ አፈናዉና ድንገተኛ የቤት ለቤት አሰሳዉ ቀጥሏል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )

No comments:
Post a Comment