የኤች አይ ቪ ኤድስ በኢትዮጵያ ላይ መከሰቱ ለሐገራችን እድገት የገቢ ምንጭ ነዉ በማለት በተቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የተናገሩት የህወሃት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኮፐንሐገን አካባቢ ለአለም የጤና ድርጅት ሐላፊነት ለመታጨት ከአምባሳደር ቆንጂት ጋር በመንቀሳቀስ የምረጡኝ ቅስቅሳ እያደረጉ ሲሆን በአሜሪካ በተለያየ ስፍራዎች ላይ በመዘዋወር ቅስቀዉን እንደሚቀጥሉ የደረሰን መርተጃ አመልክቷል።
ቴድሮስ የተከበረዉ የግንብት 7ን ዋና ጸሐፊ አንዳርጋቸዉ ጽጌን ከየመን በማገት ወንጀል እጃቸዉ እንዳለት የሚታወቅ ሲሆን በወያኔ ግዞት ዉስጥ በግፍ ተላልፎ የተሰጠዉን የግንቦት 7 ዋና ጸሐፊ በተመለከተ በተለያየ ወቅትና ጊዜ የተዛባ መግለጫ በመስጠት ይታወቃሉ።
በተለይም በፌስ ቡክ ገጻቸዉ ላይ የተሳሳቱ የሐሰት መረጃዎችን የሚያስተላልፉት ቴድሮስ የአለም የጤና ድርጅትን እንዴት እንደተመለከቱት ለመረዳት አልችሉም ሲሉ ምሁራኖች ትችታቸዉን እየሰነዘሩ ሲገኙ ግለሰቡን በተመለከተ ከዚህ በታች የሰፈረዉን መልእክት አስተላልፈዋል።
” ዉድ የኢትዮጵያ ህዝብ ይህ ግለሰብ በሰሞኑ በኒዉ ዮርክ ከተማ ላይ በሕገ_ወጥ የሰዎች ዝዉዉር ዙሪያ እና በዚሁ አላማዉ ምክንያት ኢየዳከረ መሰንበቱ እንዳለ ሆኖ አሁን በተለየ መልኩ የአለም የጤና ድርጅት ላይ ሰንኮፉን ለመሰካት እየተፍጨረጨረ ይገኛል።
በመሆኑም በነዚሁ ወንጀለኛ የወያኔ ባለስልጣንት ምክንያት የምትወዳት ሐገርህን ጥለህ የተሰደድክ ወገን ባጠቃላይ ይህን የህዝብ ጠላት የሆነ ወንጀለኛ ግለሰብ በህዝቡና በወገኑ ላይ የፈጸመዉን አስነዋሪ ድርጊት በማጋለጥ የህዝብ አለኝታነትህን እንድታስመሰክር በኢትዮጵያ አምላክ ስም ትጠየቃለህ “።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )
ቴድሮስ የተከበረዉ የግንብት 7ን ዋና ጸሐፊ አንዳርጋቸዉ ጽጌን ከየመን በማገት ወንጀል እጃቸዉ እንዳለት የሚታወቅ ሲሆን በወያኔ ግዞት ዉስጥ በግፍ ተላልፎ የተሰጠዉን የግንቦት 7 ዋና ጸሐፊ በተመለከተ በተለያየ ወቅትና ጊዜ የተዛባ መግለጫ በመስጠት ይታወቃሉ።
በተለይም በፌስ ቡክ ገጻቸዉ ላይ የተሳሳቱ የሐሰት መረጃዎችን የሚያስተላልፉት ቴድሮስ የአለም የጤና ድርጅትን እንዴት እንደተመለከቱት ለመረዳት አልችሉም ሲሉ ምሁራኖች ትችታቸዉን እየሰነዘሩ ሲገኙ ግለሰቡን በተመለከተ ከዚህ በታች የሰፈረዉን መልእክት አስተላልፈዋል።
” ዉድ የኢትዮጵያ ህዝብ ይህ ግለሰብ በሰሞኑ በኒዉ ዮርክ ከተማ ላይ በሕገ_ወጥ የሰዎች ዝዉዉር ዙሪያ እና በዚሁ አላማዉ ምክንያት ኢየዳከረ መሰንበቱ እንዳለ ሆኖ አሁን በተለየ መልኩ የአለም የጤና ድርጅት ላይ ሰንኮፉን ለመሰካት እየተፍጨረጨረ ይገኛል።
በመሆኑም በነዚሁ ወንጀለኛ የወያኔ ባለስልጣንት ምክንያት የምትወዳት ሐገርህን ጥለህ የተሰደድክ ወገን ባጠቃላይ ይህን የህዝብ ጠላት የሆነ ወንጀለኛ ግለሰብ በህዝቡና በወገኑ ላይ የፈጸመዉን አስነዋሪ ድርጊት በማጋለጥ የህዝብ አለኝታነትህን እንድታስመሰክር በኢትዮጵያ አምላክ ስም ትጠየቃለህ “።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )

No comments:
Post a Comment