የህዝብን ትኩረት ለመሳብ ወይንም ለማስቀየር በባለሥልጣኖች ላይ ትችት ማቅረብ በተለይ በውጩ አለም ያሉትን የተቃወሚ ኋይሎችን በሚያወጧቸው መረጃዎች ላይ ጥልቅ ጥናት ተካሂዶበታል።የነአባይ ጻሃየ ካብኒና በአባይ ወልዱ የሚመራው የተለያዩ አስተያየት ሰንዝረዋል፡አባይ ጻሃየ
የህወሃት ባለሥልጣናት በተለያዩ ሚዲያዎች አስመሳይ ነገሮችን ለህዝብ ተስፋ ሰጭ መርህዎችን በመስጥት የመጣብን ጫና በንደዚህ አይነት ካልሆነ ልንቋቋመው አንችልም ፡በማለት ተናግሯል።አንዱ ወገን ያቀረበ ሲሆን በሊላኛው አባይ ወልዱ ጠቅላይ ሚንስትሩን ኋይለማሪያም ደሳልኝ ለምን ከስልጣን አናወርዳቸውም፡በምትኩ ቴዎድሮስ አድኖምን ማሰቀመጥ አለብን መለስ ዜናዊ ይሂን ቦታ መያዝ ያለበት ደኩትሩ ነው ብሎ ነበር ።በማለት ሲናገር ፡ሊሎች በፈንታቸው አንድኛ ለአለም ጤና(WHO)ቦታ ከተሰጠው ለእኛ ትልቅ ድጋፍ አለን ። ይሂማ ካደርግን በውጩ አለም የድፕሎማሲያችን መርህ ይበላሻል፡በባለፈው ከአሜሪካ በኩል የአንድ ብሔር ስብስብ ነው ተብለን ተፈርጀናል ስለዚህ ሊላ እናስቀምጥ ብንል ከሊላ ብሔር እንደ ደሣለኝ ኋይለማሪያም ታዛዥ ለሥራቱ ታማኝ አይገኝም በዛው መቀጠል አለበት ብለዋል ።ይልቁንስ ይህ ሥልጣን ከእጃችን እንዳይወጣ ማድረግ ያለብን ከፍተኛ በጅት መድበን የአርበኞች ግንቦት ሰባትን መዋቅር ለማዳከም መስራት አለብን ሊላውን እንተወው ኋይል ያለውና ተፅኖ ፈጣሪው ይህ ድርጅት ነው ትኩርውታችን ውደ ዚህ መስራት አለብን በማለት ስብስባውን ባጭሩ ቋጽተውታል።
ድል ለጭቁኑ የኢትዮጵያ ህዝብ።
ሞት ለባንዳ ወያኔ
ይሂን ሚስጥር ላካፈሉና ለተባበሩኝ ውድ ታጋዮች
ለውስጥ አርበኛ ታጋዮች ላቅ ያለ ምስጋና አቀርባለሁ
ካርበኞች መንደር አሞራው ምንአለ ባሻ
No comments:
Post a Comment