Monday, March 13, 2017

የደቡብ ሱዳን ታጣቂ ጋምቤላ በመግባት በትናንናው እለት 14 የአኙዋክ ወገኖቻችንን ገድለው እና 22 ወገኖችን ደግሞ ጠልፈው መውሰዳቸው ተነገረ



በአ.አ በተለምዶ ቆሸ ተብሎ የሚጠራው የቆሻሻ ተራራ ተደርምሶ እስከ ዛሬ ምሽት 12:00 ሰዓት ድረስ ድብቅ የህዋህት ሴራ መሆኑን እያወቀ ግን ርካሽ በወገን ላይ የእልቂት ዘመቻ ያወጀው የከተማ አስተዳደሩ አፉን ሞልቶ 34 ሴት እና 12 ወንድ በድምሩ 46 እስካሁን ሒወታቸው አልፏል አለ፡፡ የሞት መጠኑም በጣም እንደሚያሻቅብ ይጠበቃል በማለት ከ100 በላይ የሟች ቁጥር እንደሚሆን እያወቀ ድሪባ ኩማ የሀዘን አዋጅ እንደታወጀ እንኳ ሳይናገር ቀረ።
በመቀጠል ትላንት ምሽት ከደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር አልፈው በተነሱ የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች 11 ኢትዮጵያን ተገድለው 21 ህፃናትንታፍነው ተወሰዱ
17264928_10208637586998168_2504252691641835292_n

No comments:

Post a Comment