Tuesday, November 15, 2016

ካናዳ በኢትዮጵያ ስር ነቀል የፖለቲካ ተሃድሶ እንዲደረግ ጠየቀች


ካናዳ በኢትዮጵያ ስር ነቀል የፖለቲካ ተሃድሶ እንዲደረግ የጠየቀች ሲሆን መንግስት የሚወስደው እርምጃ እጅግ ኣስጨንቆኛል በማለት ተናግራለች። ስላማዊና ኣስቸኳይ ውይይት እንዲደረግ የጠየቀችው ካናዳ በቅርቡ በኣማራና በኦሮሚያ ክልል ቤመንግስት የተፈጸሙ ግድያዎችና ኣፈናዎች ኣሳሳቢና ሊጣሩ የሚገቡ ናቸው ስትል ኣስታውቃለች። ካናዳ ለኢትዮጵያ እርዳታ ከሚሰጡ ኣገሮች እንዲሁም በፖለቲካ የተገፉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከሚያስጠጉ ኣገሮች አንዷ ናት።

No comments:

Post a Comment