Sunday, November 13, 2016

የህወሓት ከፍተኛ አመራር አባላት ተሰብስበው በሙስና ወንጀል ታስረው የነበሩትን የፓርቲው አባላት ከእስር እንዲለቀቁ ወስኗል


images
የህወሓት ከፍተኛ አመራር አባላት ተሰብስበው በሙስና ወንጀል ታስረው የነበሩትን የፓርቲው አባላት ከእስር እንዲለቀቁ ወስኗል
በዚህ መሰረት በሙስና ወንጀል የተፈረዱና የተጠረጠሩ እስረኞች (የህወሓት አባላት) በሙሉ ከእስር መለቀቃቸው ተረጋግጧል። ምክንያት፡ ሁሉም የህወሐት አባላት በሙስና መጨማለቃቸው በመረጋገጡና “ማን ታስሮ ማን ይቀራል?!” የሚል ውዝግብ በመነሳቱ ነው። እናም ሁሉም የህወሓት አመራር ከሚታሰር የታሰረ ሁሉ ይፈታ ተብሏል። ለህወሓት ሰዎች ሙስና ህጋዊ የሆነ ይመስላል። It is so!!

No comments:

Post a Comment