ሰሜን ጎንደር እንቃሽ ላይ አምስተኛ ቀኑን በዘለቀው ጦርነት የተበሳጨው ወያኔ ያለ የሌለ ሃይሉን በመላክ ከበባ በማድረግ ላይ ስለሆነ በጀግንነት እየተዋጋ ያለው የገበሬ ጦር አፋጣኝ ትብብር ከቅርብም ከሩቅም ላለ ወገን አቅርቧል።
1) በተለይም በጃኖራ፣ በአጅሬ፣ በቆላ ወገራ ያለው ወገን በፍጥነት እንዲደርስ።
2) በኪንፋዝ በለሳ ያለው ወገን አቆራርጦ እንዲደርስ።
3) በቆላ መረባና በመሬና ያለው ወገን ደግሞ በበርሃው አቋርጦ ለከበባ እየመጣ ያለ የአጋዚ ሃይል ስላለ እዛው እንዲያስቀሩት።
4) የዳባት የገደብጌ የአምባ ጊዮርጊስ ወጣት መንገድ በመዝጋት መረጃ በመለዋወጥና ጠላትን በያለበት በመወጠር ትብብራቹህ እንዳይለየን ብለዋል።
በቄስና ሽምግልና ስም ወያኔ የሞከረውን አክሽፈው አሁንም ጠላትን እንደገጠሙ ነው። አደራ ጥሪው ለሁሉም ይድረስ። እየደወላቹህ ወገን አስተባብሩ። አደራ ይህን መልእክት በፍጥነት አሰራጩት።
ሙሉነህ ዮሃንስ
1) በተለይም በጃኖራ፣ በአጅሬ፣ በቆላ ወገራ ያለው ወገን በፍጥነት እንዲደርስ።
2) በኪንፋዝ በለሳ ያለው ወገን አቆራርጦ እንዲደርስ።
3) በቆላ መረባና በመሬና ያለው ወገን ደግሞ በበርሃው አቋርጦ ለከበባ እየመጣ ያለ የአጋዚ ሃይል ስላለ እዛው እንዲያስቀሩት።
4) የዳባት የገደብጌ የአምባ ጊዮርጊስ ወጣት መንገድ በመዝጋት መረጃ በመለዋወጥና ጠላትን በያለበት በመወጠር ትብብራቹህ እንዳይለየን ብለዋል።
በቄስና ሽምግልና ስም ወያኔ የሞከረውን አክሽፈው አሁንም ጠላትን እንደገጠሙ ነው። አደራ ጥሪው ለሁሉም ይድረስ። እየደወላቹህ ወገን አስተባብሩ። አደራ ይህን መልእክት በፍጥነት አሰራጩት።
ሙሉነህ ዮሃንስ

No comments:
Post a Comment